በጥንት ጊዜ ከነበሩት የቁም ፀሀፊያን መካከል አባ ኅሩይ የሚባሉ የቁም ፀሀፊ ነበሩ ::
ሀገራቸው ደብረ ወርቅ ነበር ;;
በአንድ ወቅት ስለመጠጥ እንዲህ አሉ
አንድ ያነድ
ሁለት ያበርድ
ሶስት መንፈስቅዱስ
አራት ያጣቅስ
አምስት ያከሳክስ
ስድስት ሕመም
ሰባት ፃዕረ ሞት
ሰምንት ነፍስ
ዘጠኝ ርድተ መቃብር
አስር ርድተ ገሀነም ::
ው መጠጥ አንድ ያነድ ሁለት ያበርድ ሶስት መንፈስ ቅዱስ ነውና
አጠጣጣችንን በመጠኑ እነድርግ
ተፈራ ካሳም ሰለመጠጥ እንዲህ ብሎ ዘፈነ :-
በመጠጥ ደስታ ይገኛል ብላች
መጠን አትለፉ ትቃጠላላችሁ
እኛ ድግሞ ሰላምና ጤናችሁን ታጣላችሁ እንላለን ..
ለማንኛውም ሰላም ( ሻሎም )
ሀገራቸው ደብረ ወርቅ ነበር ;;
በአንድ ወቅት ስለመጠጥ እንዲህ አሉ
አንድ ያነድ
ሁለት ያበርድ
ሶስት መንፈስቅዱስ
አራት ያጣቅስ
አምስት ያከሳክስ
ስድስት ሕመም
ሰባት ፃዕረ ሞት
ሰምንት ነፍስ
ዘጠኝ ርድተ መቃብር
አስር ርድተ ገሀነም ::
ው መጠጥ አንድ ያነድ ሁለት ያበርድ ሶስት መንፈስ ቅዱስ ነውና
አጠጣጣችንን በመጠኑ እነድርግ
ተፈራ ካሳም ሰለመጠጥ እንዲህ ብሎ ዘፈነ :-
በመጠጥ ደስታ ይገኛል ብላች
መጠን አትለፉ ትቃጠላላችሁ
እኛ ድግሞ ሰላምና ጤናችሁን ታጣላችሁ እንላለን ..
ለማንኛውም ሰላም ( ሻሎም )
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ