ሰኞ 14 ኤፕሪል 2014


የአብይጾመ ሰባተኛ ሰንበት ሆሳሕና ይሰኛል ::

#ሆሳሕና 






#ሆሳሕና

ቃሉ ሆሼሕና ከሚለው የእብራይስት ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙም መደሐኒት ማለት ነወ ::
በዚሕ ሰንበት ጌታችንና መደሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቀድሞ በነብያት የተነገረውን ትንቢት ለመፈፀም ወደ ኢየሩሳሌም በአሕያ ወርንጭላ ተቀምጦ የገባበት እለት ነው::
የሆሳሕና የቅዳሴ ምንባባት

- ዕብ 9:11- ፍፃሜ
- 1ኛጴጥ 4:1-12
- ግብረሐዋሪያት 28:11-ፍፃሜ

#የሆሳሕና ቅዳሴ

-ቅዳሴ ዘጎርጎረዮስ ::

የሆሳህና ምስባክ -
እማ ፈደቂቅ ወሕፃናት
አስተዳድሎ ከስባት
በእንተጸላይ ከመተንስቶ ለጸላዒ ወለገፋዒ


ሰለሆሳሕና የሚገልፁ የወንጌል ክፍሎች-
ማቴ 21 :1
-ማር 11 :1-1
-ሉቃ 19-28-40

የሆሳሕና በዐል ረድዔት በረከት አይለያቹ

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ